Konso Zone, Karat
+251916698100
info@konsoda.org

ለኮንሶ ልማት ማህበር ውድ የንግዱ ማህበረሰብና ደጋፊዎች በሙሉ

For better life of people

ለኮንሶ ልማት ማህበር ውድ የንግዱ ማህበረሰብና ደጋፊዎች በሙሉ

ከሁሉም በቅድሚያ የከበረ ሰላምታችንን እያቀረብን የኮንሶ ልማት ማህበር የ2015 ዓ.ም የንግዱ ማህበረሰብ የአባልነት መዋጮ መክፈያ ወቅት ከሐምሌ ጀምሮ መሆኑን ልናስታውሳችሁ እንወዳለን::

በመሆኑም የአባልነት መዋጮ የመንግሥት የሥራ ግብር በሚትከፍሉበት ጊዜ አብራችሁ በመክፈል ወይም በኮንሶ ልማት ማህበር ዋናው ቢሮ በአካል ቀርበው አሊያም በተቋሙ የንግድ ባንክ አካወንት ቁጥር KDA MEMBERSHIP: 1000056457888 ላይ የአባልነት መዋጮዋችሁን በመክፈል ልማታዊ ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን::

በተጨማሪም መዋጮው የተከፈለበትን ደረሰኝ ፎቶ በማንሳት(screenshot) በማድረግ በተቋሙ የፌስቡክ ገጽ ላይ በመለጠፍ አሊያም በኢሜይል konsoda1985@ gmail.com እንድትልኩ በአክብሮት እንገልጻለን::

በአባልነት ድጋፍ ብቻ የተጀመረው የካራት መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የድንገተኛ ህክምና ማዕከል ህንጻ ግንባታ ጨርሰን ሌላውን የጋራ አሻራ እንጀምራለን!

ልማት የጋራ ጥረት ውጤት ነው!

Facebooktwitterlinkedininstagramflickrfoursquaremail

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *